ላለፉት ሁለት ሳምንታት የምንሰማው እና የምናየው ሰቆቃ ቀላል አይደለም. አሁንም የሳውዲ ሰቆቃ ከመጨመሩም በላይ ተጠናክሮ መቅጠሉ ይሰማል. አብዛኛው ዜጋ ላለፉተ 20 አመት ከደረሰበት ችግር እና ስቃይ በላይ የወያኔ መንግስት ሚድያዎቹን እየተጠቀመ የሚሳለቅበት የከፋ ጎድቶታል. ዛሬም በወንድሞቻችን እና በእህቶቻችን ሞት ላይ ቁማር የሚጫወቱ ይመስለኛል. የወያኔ መንግስት ከጅመሩ እንደለመደው ጥቂቶች ብሎ ሲቀልድ እነዳለነበር ዛሬ በውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በሳውዲ ኤምባሲ እና በተለያየ የውጭ ሚዲያዎች ላይ ባደረጉት ከፍተኛ ተቃወሞ በሳውዲም ሆነ በኢትዮጵያ መንገስት ላይ ቀላል የማይባል ጫና መፍጠሩ የታወቃል. በነገራችን ላይ በምኖርበት አገር እንግሊዝ በተደረገው ደማቅ እና ታሪካዊ ሰልፍ ላይ ተገኝቼ ያየሁትን ኢትዮጵያዊነት ሁሌም በማንነቴ እንድኮራ አድርጎኛል እነ አቦይ ስብሃት ገደልነው ያሉትን ኢትዮጵያዊነት በአለም ዙርያ ሲያበራ ከማየት በላይ የሚያስደስት ምንም ነገር የለም. ይሄ ኢትዮጵያዊነት ደግሞ በሰለፍ ብቻ የሚያበቃ መሆን የለበትም በምንችለው መጠን ሁሉ በዘር ፣ በሃይማኖት ሳንከፋፈለ ወገኖቻችንን እንታደግ ዘነድ በፈጣሪ ስም አሳስባለሁ. አምላክ ኢትዮጵያንና ህዝቧን ይጠብቅ
በስደት በማያቸው የተለያዩ እውነቶች ላይ የራሴን ሃሳብ ጨምሬ ለማስተላለፍ እሞክራልሁ. በጽሑፌ ላይ ያላችሁን አስተያየት ሆነ ምክር ብትለግሱኝ እማርበታልሁ አመሰግናልሁ! አምላክ ሀገራችንን እና ሕዝቧን ይጠብቅ
Saturday, November 30, 2013
ከየተ ነህ ?
በቅርቡ ወደ እረፍት በሄድኩበተ ቦታ ከአነድ ወንድሜ ጋር ተዋወቅነ. ያስተዋወቀኝ ሰው እንደነገረኝ ከሆነ ይሄ ሰው በትምሕርቱ ጥሩ ደረጃ ከመድረሱ ወጭ ጥሩ ስራና ኑሮ ያለው ሰው ነው. ብዙ ጊዜ ተምረናል ከሚሉ ሰዎች ጋር ማውራት አያስደስተኝም. ምክንያቱም አለመታደል ሆኖ አብዛኞቹ ይሰመርብተ አብዛኞቹ የሀገራችን ምሁራን ከእውነት ይልቅ ውሸትን ፣ ከፍቅር ይልቅ ጥላቻን፣ ከሰላም ይልቅ ጦርነትን ከቀናነተ ይልቅ ጠማማነትን ከምንም በላይ ከአንድንት ይልቅ መለያየትን የሚሰበኩ ያጎረሳቸውን እጅ የሚነክሱ በመሆባቸው ነው. ይህም ሰው ታድያ ስማችንን ከተዋወቅን በሀላ የመጀመርያው ጥያቄው
ከየተ ነህ ? ነበረ
እኔም ፈጠን ብዬ መቼም ጠቆር ስላለኩኘ አየደለም የጠየቅከኘ አለኩት የፈራሁትን ጥያቄ ለመሸሽ ያክል.
ኢትዮጵያዊነትህ አያጠያይቀም አላኝ ማለቴ........ ሲል
እኔም ጫታውን ለማስቀየር አስቤ ይገረምሃል ይሄን ጥያቄ በፌስቡከ ስለሰለቸኝ በአንድ ወቅት የምጠቀምበትን ስም ዘር ለገበሬ ብዬው ነበር ፣ በዚህ የተነሳ ከዚህ ጥያቄ አሳርፎኝ ነብር ዛሬ ያቺ ስም ሳታስፈለገኝ አትቀርም አልኩት. አንዳነዴ እኮ ማስተባበለም መልካም ነው . ፈስ ያለበት ....... አይደል የሚባለው እሱ እናቴ መልሰው ወፍጮ ከተው አበኩተው ቢሰሩትም ያው ይመስላል
ባለንበት ዘመን አለማችን ወደ አንድ መንደርንተ እየተቀየረች ፣ ብዙዋች የኢኮኖሚ ሆነ የፖለቲካ ጥያቄዎቻቸውን በተናጥል ለመፍታት ያለውን ድካም ፣ ወጭ እነዲሁም ጊዜ በደንብ ተረድተወት አንድነትነ መረጠው በዚያ ላይ በዙ ነገረ እየሰሩ ይገኛሉ. እኛስ ? መልሱን ለእያንዳዳችን ትቸዋለሁ. አለማችን አንድንትን ከምንም ጊዜ በላይ ትፈልጋለች. ማደግ መለወጥ ከፈለግን ብቸኛው መንገድ ማበር ነው ,
EAC R ፣ EU ፣ BRICS ፣ CUBKR ከበዙዋቹ የሕብረት ምሳሌዎች በጣም ጥቂቶቹ ለምሳሌ እነዲሆኑን እነዚህነ መመለከተ በቂ ነው. ምንም እንኳን የተቋቋሙባቸው አላማ የተለያዩ ቢሆንም ኢላማቸው ግን ብዙም አይራራቅም.
በወቀቱ ከዚህ ወንድሜ ጋር ካጨቃጨቁኝ ነጥቦች አነዱ፣ ለምን የአንድነቱ ሃይል በጅምላ አማራ ብሎ እነደሚጠራቸው ባለውቅም ይሄ የሱ ብቻ ሃሳብ እንዳለሆነ አውቃለሁ. እኔ ለራሴ ደጋግሜ ጠይቄ መልስ ያላገኘሁለት ነገር ነው. አንድነትን በምን መስፈርት ተለከቶ እነደሆነ ባይገባኝም አማራ የሚያሰኝ ከሆነ እኔም ከዛሬ ጀምሮ አማራ ልባል. በነገራችን ላይ እኔና መሰሎችህ ደግሞ ጉዲፈቻ ትባላላቹ ሲለኝ በጣም አሰደነቀኘ ልዩነታችን ምን ያክል እነደሰፋ ያኔ ነው የተረዳሁት.
ያልተማሩት አያቶቼ ለሃገራቸው ሲዋጉ ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ባቆዩለተ ሃገር እኔ ጉዲፈቻ ስባል ይደንቃል. ከምንም በላይ የሚደነቅው በዚህ ዘመን አውሮጳ እና አሜርካ ቁጭ ብሎ እነዲህ ያለ ዲስኩር ምን ይባላል. እረ ወዳጄ ንቃ እየዬም ሲደላ ነው. ዛሬ እናት ሃገርህ ከአንባገነኖች ፣ ከዘረኞች ፣ ከከፋፋይ የሚያድናት ልጅ ፍለጋ እነጂ የሚሲያነሮችነ ከፋፋይ አጀንዳ የሚዘራ መች ጠፋ. በሞቱት አያቶቻችን መነገድ የሚያበቃው መቼ ነው? ተስማምቶና ተፈቃቅሮ በኖረ ሕዝብ መሃል ግርዶሽ መጣል ምን የሚሉት ስልጣኔ ነው?
የወያኔ አገዛዝ በቀደደልን ቦይ መሄድ የትም አያደርስም ጥላቻን በመስበክ የትም አይደረስም. ዛሬ እኔና አንተ የምንኖርባቸው አገሮች አነዴት እዚህ እንደ ደረሱ መመልከት በቂ ነው. በእኔ እና አነተ ያለመስማማት ወያኔ ተጠቀመ. ወንድሞቻችን በበረሃ ፣ በባሕር አለቁ የቀሩት በጥይት ከነሱ የቀሩተ በየ ሃገሩ ታስረው የሚጠይቃቸው አጥተው አመታትን ይቆጥራሉ አነተና እኔ ደሞ በሰው ሕይወት እንቀልዳለን.
ጊዜው ቢረዝምም አህያ የጅብ ናተ ፣ ኢትዮጵያም የኢትዮጵያውያን ትሆናለች አንተና መሰሎችህ ገን የቀበሮ ባህታዊ ሆናቹ ትቀራላቹ ሞት ለከፋፋዮቸ ፣ ሞተ ለዘረኞች ፣ ድል ለሕዝባችን
ከየተ ነህ ? ነበረ
እኔም ፈጠን ብዬ መቼም ጠቆር ስላለኩኘ አየደለም የጠየቅከኘ አለኩት የፈራሁትን ጥያቄ ለመሸሽ ያክል.
ኢትዮጵያዊነትህ አያጠያይቀም አላኝ ማለቴ........ ሲል
እኔም ጫታውን ለማስቀየር አስቤ ይገረምሃል ይሄን ጥያቄ በፌስቡከ ስለሰለቸኝ በአንድ ወቅት የምጠቀምበትን ስም ዘር ለገበሬ ብዬው ነበር ፣ በዚህ የተነሳ ከዚህ ጥያቄ አሳርፎኝ ነብር ዛሬ ያቺ ስም ሳታስፈለገኝ አትቀርም አልኩት. አንዳነዴ እኮ ማስተባበለም መልካም ነው . ፈስ ያለበት ....... አይደል የሚባለው እሱ እናቴ መልሰው ወፍጮ ከተው አበኩተው ቢሰሩትም ያው ይመስላል
ባለንበት ዘመን አለማችን ወደ አንድ መንደርንተ እየተቀየረች ፣ ብዙዋች የኢኮኖሚ ሆነ የፖለቲካ ጥያቄዎቻቸውን በተናጥል ለመፍታት ያለውን ድካም ፣ ወጭ እነዲሁም ጊዜ በደንብ ተረድተወት አንድነትነ መረጠው በዚያ ላይ በዙ ነገረ እየሰሩ ይገኛሉ. እኛስ ? መልሱን ለእያንዳዳችን ትቸዋለሁ. አለማችን አንድንትን ከምንም ጊዜ በላይ ትፈልጋለች. ማደግ መለወጥ ከፈለግን ብቸኛው መንገድ ማበር ነው ,
EAC R ፣ EU ፣ BRICS ፣ CUBKR ከበዙዋቹ የሕብረት ምሳሌዎች በጣም ጥቂቶቹ ለምሳሌ እነዲሆኑን እነዚህነ መመለከተ በቂ ነው. ምንም እንኳን የተቋቋሙባቸው አላማ የተለያዩ ቢሆንም ኢላማቸው ግን ብዙም አይራራቅም.
በወቀቱ ከዚህ ወንድሜ ጋር ካጨቃጨቁኝ ነጥቦች አነዱ፣ ለምን የአንድነቱ ሃይል በጅምላ አማራ ብሎ እነደሚጠራቸው ባለውቅም ይሄ የሱ ብቻ ሃሳብ እንዳለሆነ አውቃለሁ. እኔ ለራሴ ደጋግሜ ጠይቄ መልስ ያላገኘሁለት ነገር ነው. አንድነትን በምን መስፈርት ተለከቶ እነደሆነ ባይገባኝም አማራ የሚያሰኝ ከሆነ እኔም ከዛሬ ጀምሮ አማራ ልባል. በነገራችን ላይ እኔና መሰሎችህ ደግሞ ጉዲፈቻ ትባላላቹ ሲለኝ በጣም አሰደነቀኘ ልዩነታችን ምን ያክል እነደሰፋ ያኔ ነው የተረዳሁት.
ያልተማሩት አያቶቼ ለሃገራቸው ሲዋጉ ደማቸውን አፍሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ባቆዩለተ ሃገር እኔ ጉዲፈቻ ስባል ይደንቃል. ከምንም በላይ የሚደነቅው በዚህ ዘመን አውሮጳ እና አሜርካ ቁጭ ብሎ እነዲህ ያለ ዲስኩር ምን ይባላል. እረ ወዳጄ ንቃ እየዬም ሲደላ ነው. ዛሬ እናት ሃገርህ ከአንባገነኖች ፣ ከዘረኞች ፣ ከከፋፋይ የሚያድናት ልጅ ፍለጋ እነጂ የሚሲያነሮችነ ከፋፋይ አጀንዳ የሚዘራ መች ጠፋ. በሞቱት አያቶቻችን መነገድ የሚያበቃው መቼ ነው? ተስማምቶና ተፈቃቅሮ በኖረ ሕዝብ መሃል ግርዶሽ መጣል ምን የሚሉት ስልጣኔ ነው?
የወያኔ አገዛዝ በቀደደልን ቦይ መሄድ የትም አያደርስም ጥላቻን በመስበክ የትም አይደረስም. ዛሬ እኔና አንተ የምንኖርባቸው አገሮች አነዴት እዚህ እንደ ደረሱ መመልከት በቂ ነው. በእኔ እና አነተ ያለመስማማት ወያኔ ተጠቀመ. ወንድሞቻችን በበረሃ ፣ በባሕር አለቁ የቀሩት በጥይት ከነሱ የቀሩተ በየ ሃገሩ ታስረው የሚጠይቃቸው አጥተው አመታትን ይቆጥራሉ አነተና እኔ ደሞ በሰው ሕይወት እንቀልዳለን.
ጊዜው ቢረዝምም አህያ የጅብ ናተ ፣ ኢትዮጵያም የኢትዮጵያውያን ትሆናለች አንተና መሰሎችህ ገን የቀበሮ ባህታዊ ሆናቹ ትቀራላቹ ሞት ለከፋፋዮቸ ፣ ሞተ ለዘረኞች ፣ ድል ለሕዝባችን
Subscribe to:
Posts (Atom)